Header Topbar

Kaldis Coffee Plc Job vacancy | Required Number 130

Kaldis coffee job

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ

Thank you for reading this post, don't forget to subscribe!Thank you for reading this post, don't forget to subscribe!

ካልዲስ ኮፊ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ቀጥሎ በተመለከተው የሥራ መደብ ላይ ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

የሥራ መደቡ 1: ካሸር
የሥራ ልምድ: አይጠይቅም
የትምህርት ደረጃ: 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀች ዋስ ማቅረብ የምትችል
ተፈላጊ ብዛት: 30

የሥራ መደቡ 2: መስተንግዶ
የሥራ ልምድ: አይጠይቅም
የትምህርት ደረጃ: 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀች
ተፈላጊ ብዛት: 20

የሥራ መደቡ 3: ባሬስታ
የሥራ ልምድ: አይጠይቅም
የትምህርት ደረጃ: 8ኛ  ክፍል ያጠናቀቀች
ተፈላጊ ብዛት: 10

የሥራ መደቡ 4: ዲስፕሌይ
የሥራ ልምድ: አይጠይቅም
የትምህርት ደረጃ: 8ኛ  ክፍል ያጠናቀቀች
ተፈላጊ ብዛት: 20
የሥራ መደቡ 5: ትኬተ
የሥራ ልምድ: አይጠይቅም
የትምህርት ደረጃ: 8ኛ  ክፍል ያጠናቀቀች
ተፈላጊ ብዛት: 20

የሥራ መደቡ 6: ፋስት ፉድ
የሥራ ልምድ: አይጠይቅም
የትምህርት ደረጃ: 8ኛ  ክፍል ያጠናቀቀች
ተፈላጊ ብዛት: 10

የሥራ መደቡ 7: እስቲዋርድ
የሥራ ልምድ: አይጠይቅም
የትምህርት ደረጃ: ማንበብና መጻፍ የምትችል
ተፈላጊ ብዛት: 10

የሥራ መደቡ 8: ፅዳት
የሥራ ልምድ: አይጠይቅም
የትምህርት ደረጃ: ማንበብና መጻፍ የምትችል
ተፈላጊ ብዛት: 10

ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት

ከላይ የተገለጸውን የትምህርት ደረጃ የምታሟሉ ሥራ ፈላጊዎች ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በተራ ቁጥር 1 እና 2 የአዲስ አበባ መታወቂያ ያለው ብቻ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የሥራ ቀናት በድርጅቱ መስሪያ ቤት ደንበል ሸዋ ወረድ ብሎ ካልዲስ ካፌ ያለበት ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0988002377/0923528246 / ይደውሉ
Kaldi’s Coffee PLC

Coffee jobs

Vacancy announcement

Kaldis Coffee plc wants to recruit job seekers for the following positions.

Position 1: Cashier
Work experience: Not required
Education Level: Completed 10th and 12th standard who can provide surety
Required quantity: 30

Position 2: Hospitality
Work experience: Not required
Education level: Completed 10th and 12th grade
Required quantity: 20

Position 3: Barista
Work experience: Not required
Education level: Completed 8th grade
Quantity required: 10

Position 4: Display
Work experience: Not required
Education level: Completed 8th grade
Required quantity: 20

Position 5: Ticket
Work experience: Not required
Education level: Completed 8th grade
Required quantity: 20

Occupation 6: Fast Food
Work experience: Not required
Education level: Completed 8th grade
Quantity required: 10

Position 7: Estward
Work experience: Not required
Education Level: Literate
Quantity required: 10

Position 8: Cleaning /Clearer
Work experience: Not required
Education Level: Literate
Quantity required: 10

Salary: According to the scale of the organization

Application Deadline: October 6, 2022

How to Apply:

Job seekers who meet the educational level mentioned above can register by bringing the original non-returnable photocopy and only those with Addis Ababa ID for number 1 and 2 on the 1st floor of the building where Kaldis Cafe is located on the organization’s office at near to Denbel Showa within 7 consecutive working days from the date of this vacancy announcement.

For more information call 0988002377/0923528246/

Kaldis Coffee Plc Job vacancy | Required Number 130
Spread the love
Scroll to top

You cannot copy content of this page